tg-me.com/Guramaylebooks/1225
Create:
Last Update:
Last Update:
"በእውነቱ የዚህ ታሪካዊ:ሃይማኖታዊና ጥበባዊ በአእምሮ ልህቀት የሰውን ልጅ ራሱ አእምሮውን በዚህ ብሩህ ጎዳና እንዲመራ የጥንቱን የኢትዮጵያ ነገር ከአሁኑ ጋር አዋህዶ እያሰላሰለ:በምክንያታዊ መሳጭ ጭብጦች እንደ እንዝርት የሚሽከረከር የትንሳኤችን መነሻና መድረሻ መጽሐፍ በመተረኬ ታላቅ ኩራትና ደስታ ይሰማኛል።
"ድራጎን በኢትዮጵያ ሰማይ " ሰው ርዕሱን አይቶ ሰው በትክክል አውሬ ድራጎን ይጠብቃል። የብዙ ሰወች አጻጻፍ ርዕሱ አይቶ የሚገመት መጽሐፍ ነው የሚጽፉት።
እዚህ ርዕስ ውስጥ ከርዕሱ ተቃራኒ ብቻ ሳይሆን ያልገመትናቸው በርካታ ሀሳቦች ታጭቀዋል።
አንድ የተረዳሁት እውነት ደራሲው ርዕስ ሲሰጥ ያመነበትንና የራሱን መንገድ ተከትሎ መጓዝ መቻሉ ነው።
ለአዲስ ትውልድ የተጻፈ ገጸ በረከት ብየዋለሁ።
ጋዜጠኛና ተራኪ ተሾመ ሽፈራው::
BY ጉራማይሌ Delivery 🇪🇹
Share with your friend now:
tg-me.com/Guramaylebooks/1225