Telegram Group & Telegram Channel
"በእውነቱ የዚህ ታሪካዊ:ሃይማኖታዊና ጥበባዊ በአእምሮ ልህቀት የሰውን ልጅ ራሱ አእምሮውን በዚህ ብሩህ ጎዳና እንዲመራ የጥንቱን የኢትዮጵያ ነገር ከአሁኑ ጋር አዋህዶ እያሰላሰለ:በምክንያታዊ መሳጭ ጭብጦች እንደ እንዝርት የሚሽከረከር የትንሳኤችን መነሻና መድረሻ መጽሐፍ በመተረኬ ታላቅ ኩራትና ደስታ ይሰማኛል።
"ድራጎን በኢትዮጵያ ሰማይ " ሰው ርዕሱን አይቶ ሰው በትክክል አውሬ ድራጎን ይጠብቃል። የብዙ ሰወች አጻጻፍ ርዕሱ አይቶ የሚገመት መጽሐፍ ነው የሚጽፉት።
እዚህ ርዕስ ውስጥ ከርዕሱ ተቃራኒ ብቻ ሳይሆን ያልገመትናቸው በርካታ ሀሳቦች ታጭቀዋል።
አንድ የተረዳሁት እውነት ደራሲው ርዕስ ሲሰጥ ያመነበትንና የራሱን መንገድ ተከትሎ መጓዝ መቻሉ ነው።
ለአዲስ ትውልድ የተጻፈ ገጸ በረከት ብየዋለሁ።

ጋዜጠኛና ተራኪ ተሾመ ሽፈራው::



tg-me.com/Guramaylebooks/1225
Create:
Last Update:

"በእውነቱ የዚህ ታሪካዊ:ሃይማኖታዊና ጥበባዊ በአእምሮ ልህቀት የሰውን ልጅ ራሱ አእምሮውን በዚህ ብሩህ ጎዳና እንዲመራ የጥንቱን የኢትዮጵያ ነገር ከአሁኑ ጋር አዋህዶ እያሰላሰለ:በምክንያታዊ መሳጭ ጭብጦች እንደ እንዝርት የሚሽከረከር የትንሳኤችን መነሻና መድረሻ መጽሐፍ በመተረኬ ታላቅ ኩራትና ደስታ ይሰማኛል።
"ድራጎን በኢትዮጵያ ሰማይ " ሰው ርዕሱን አይቶ ሰው በትክክል አውሬ ድራጎን ይጠብቃል። የብዙ ሰወች አጻጻፍ ርዕሱ አይቶ የሚገመት መጽሐፍ ነው የሚጽፉት።
እዚህ ርዕስ ውስጥ ከርዕሱ ተቃራኒ ብቻ ሳይሆን ያልገመትናቸው በርካታ ሀሳቦች ታጭቀዋል።
አንድ የተረዳሁት እውነት ደራሲው ርዕስ ሲሰጥ ያመነበትንና የራሱን መንገድ ተከትሎ መጓዝ መቻሉ ነው።
ለአዲስ ትውልድ የተጻፈ ገጸ በረከት ብየዋለሁ።

ጋዜጠኛና ተራኪ ተሾመ ሽፈራው::

BY ጉራማይሌ Delivery 🇪🇹




Share with your friend now:
tg-me.com/Guramaylebooks/1225

View MORE
Open in Telegram


ጉራማይሌ Delivery 🇪🇹 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

ጉራማይሌ Delivery 🇪🇹 from us


Telegram ጉራማይሌ Delivery 🇪🇹
FROM USA